ማኅሌት ዘያሬድ:
ሥርዓተ ማኅሌት ዘዘመነ ጽጌ "፬ኛ ሳምንት" "በዓለ ቅዱስ ቴዎፍሎስ ሊቀ ጳጳሳት፣ ወሮማኖስ ሰማዕት" "ጥቅምት ፲፰"
Saturday, October 27, 2018
ቅዱስ እስጢፋኖስ --- St.Estifani
🌹💚የቅዱስ እስጢፋኖስ ታሪክ ባጭሩ🌹💚
🌿❤️ እስጢፋኖስ የግሪክ ቋንቋ ሲሆን ትርጓሜውም «አክሊል» ማለት ነው።
🌿❤️ ቅዱስ እስጢፋኖስ በግሪክ ሀገር እንደተወለደ የሚነገርለትና ከክርስቶስ እርገት በኋላም አስራ ሁለቱም ሐዋርያት በጋራ ተሰብስበውና ለአገለግሎት ከመረጡዋቸው ሰባት ዲያቆናት አንዱና ዋነኛው ነበር። ሕዝቡን በማዕድ ያገለግሉ ዘንድ ሰባት ዲያቆናት ተመርጠዋል።
🌿❤️ ከእነዚህ መካከል ቅዱስ እስጢፋኖስ አንዱ ሲሆን ለስድስቱ ዲያቆናት ደግሞ አለቃ ሊቀ ዲያቆን ሆኖ ተሹሟል። ቅዱስ እስጢፋኖስ በማዕድ አገልግሎት ሕዝቡን ከማገልገሉ በተጨማሪ ወንጌልን ይሰብክ ነበር ። ተዐምራትን የማድረግ ጸጋም ተሰጥቶት ነበር በዚህም አገልግሎቱ ብዙዎችን ወደ ክርስትና መልሷል።
🌿❤️ በዚህም አይሁድ በቅናት ተነሳስተው
🌿❤️ ቅዱስ እስጢፋኖስ በግሪክ ሀገር እንደተወለደ የሚነገርለትና ከክርስቶስ እርገት በኋላም አስራ ሁለቱም ሐዋርያት በጋራ ተሰብስበውና ለአገለግሎት ከመረጡዋቸው ሰባት ዲያቆናት አንዱና ዋነኛው ነበር። ሕዝቡን በማዕድ ያገለግሉ ዘንድ ሰባት ዲያቆናት ተመርጠዋል።
🌿❤️ ከእነዚህ መካከል ቅዱስ እስጢፋኖስ አንዱ ሲሆን ለስድስቱ ዲያቆናት ደግሞ አለቃ ሊቀ ዲያቆን ሆኖ ተሹሟል። ቅዱስ እስጢፋኖስ በማዕድ አገልግሎት ሕዝቡን ከማገልገሉ በተጨማሪ ወንጌልን ይሰብክ ነበር ። ተዐምራትን የማድረግ ጸጋም ተሰጥቶት ነበር በዚህም አገልግሎቱ ብዙዎችን ወደ ክርስትና መልሷል።
🌿❤️ በዚህም አይሁድ በቅናት ተነሳስተው
Tuesday, October 23, 2018
መልክዕ ምንድነው? / Whats Melkè?
መልክዕ ምንድ ነው ? ታሪኩስ? ቱፊት ነቱ?
ከዚህ በታች ያለውን መምሪያ ፅሁፍ በመጫን መፅሐፉን ያውርዱ።መልክዕ ምንድ ነው? የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ-ክርስቲያን መፅሐፍ!
Wednesday, September 19, 2018
፹፩ (81) መፅሐፍ ቅዱስ እና ፷፮ (66)
♦በስመአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሀዱ አምላክ አሜን ! ♦
★መናፍቃኑ ከስልሣ ስድስቱ ውጭ ሌሎች ቅዱሳት መጽሐፍት የለም ወይም አያስፈልግም እንዳይሉ ማስረጃዎችን እነሆ፡-
★መናፍቃኑ ከስልሣ ስድስቱ ውጭ ሌሎች ቅዱሳት መጽሐፍት የለም ወይም አያስፈልግም እንዳይሉ ማስረጃዎችን እነሆ፡-
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሃዱ አምላክ አሜን
#አንድ_ጌታ
#አንድ_ሀይማኖት
#አንድ_ጥምቀት ። (ኤፌ 4፥5)
መጽሐፍትን ማስተዋልና መመርመር ያስፈልጋል ።
✍ ጥንት አባቶቻችን በዘመናቸው መናፍቃን ካህናት፣አላውያን መኳንት ፣ ከሀዲያን ነገስታት ሲነሱባቸው ብራና ደምጠው ፣ ቀለም በጥብጠው ፣ ብዕር ቀርፀው ፣ ተግሳስ ጽፈው በቂ ምላሾችን ሲሰጡ ቆይተዋል። አርዮስ ሲነሳ ፤ አትናቲዮስ ፣ ንስጥሮስ ሲነሳ ፤ ቄርሎስ በቂና ከበቂ በላይ የሆኑ መልሷቻቸውን መጽሐፍ ቅዱስን መሰረት አድርገው ሰተዋል። ዛሬላይ በዘመናችን እየተነሱ ያሉ ጥያቄዎች እንዲሁም ዕለት ዕለት እየተስፋፋ የመጣውን የምንፍቅናን ትምህርት ጥንት አባቶቻችን በዘመናቸው ሲያደርጉት እንደነበረው
Subscribe to:
Posts (Atom)